በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ምግብ የጫኑ ተጨማሪ 40 መኪኖች ዛሬ ወደ ትግራይ ይገባሉ ሲል ተ.መ.ድ አስታወቀ


ምግብ የጫኑ ተጨማሪ 40 መኪኖች ዛሬ ወደ ትግራይ ይገባሉ ሲል ተ.መ.ድ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:52 0:00

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ ቃል አቀባይ ስቴፋኒ ዱጃሪክ በትላንትናው ዕለት በሰጡት መግለጫ በሰሜን ኢትዮጵያ ባለው ጦርነት ምክንያት 2.1 ሚሊየን ሰዎች መፈናቀላቸው ዓለም አቀፉን የፍስልተኞች ድርጅት በመጥቀስ ገልጸዋል፡፡

XS
SM
MD
LG