የየናይትድ ስቴትስ የድንበር ጠባቂዎች ባለፈው የጎሮጎርሳዊያኑ 2023 ዓመት 24 ሺህ የሚሆኑ ቻይናውያን ስደተኞች ድንበር አቋርተው ሊገቡ ሲሉ መያዛቸውን አስታውቀዋል። ክስተቱ ከቀደመው ዓመት አንጻር በ12 እጥፍ የላቀ ሆኖ ተገኝቷል። አብዛኞቹ ስደተኞች የፖለቲካ ጥገኝነት ጠያቂዎች ሲሆኑ ከእነዚህ ውስጥ በቻይና አነስተኛ ቁጥር ያላቸው የዌይህ ሙስሊም ብሄሮች ለየት ብለው የታዩት ናቸው። ኤረን ራነን ከኒውዮርክ ያደረሰንን ዘገባ ኤደን ገረመው እንደሚከተለው አሰናድታዋለች።
ጭቆናን የሸሹ የቻይና ሙስሊሞች በኒውዮርክ ጥገኝነት እየጠየቁ ነው
የየናይትድ ስቴትስ የድንበር ጠባቂዎች ባለፈው የጎሮጎርሳዊያኑ 2023 ዓመት 24 ሺህ የሚሆኑ ቻይናውያን ስደተኞች ድንበር አቋርተው ሊገቡ ሲሉ መያዛቸውን አስታውቀዋል። ክስተቱ ከቀደመው ዓመት አንጻር በ12 እጥፍ የላቀ ሆኖ ተገኝቷል። አብዛኞቹ ስደተኞች የፖለቲካ ጥገኝነት ጠያቂዎች ሲሆኑ ከእነዚህ ውስጥ በቻይና አነስተኛ ቁጥር ያላቸው የዌይህ ሙስሊም ብሄሮች ለየት ብለው የታዩት ናቸው። ኤረን ራነን ከኒውዮርክ ያደረሰንን ዘገባ ኤደን ገረመው ታቀርበዋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 18, 2024
ለ”ሔር ኢሴ” የተሰጠውን እውቅና የኢሳ ጎሳዎች ኡጋዝ በድሬደዋ ተረከቡ
-
ዲሴምበር 18, 2024
በሞዛምቢክ ጋዜጠኞች ሐሰተኛ መረጃን ለመዋጋት ጥረታቸውን አጠናቅረው ቀጥለዋል
-
ዲሴምበር 18, 2024
የጋና ጋዜጠኞች የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመከላከል እየሠሩ ነው
-
ዲሴምበር 17, 2024
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሐሰተኛ መረጃዎችን ስርጭት ለማስቆም እየተሞከረ ነው
-
ዲሴምበር 17, 2024
የውጭ ባንኮች ኢትዮጵያ ውስጥ እንዲሠሩ የሚፈቅደው ዐዋጅ ጸደቀ