"አካል ጉዳተኛ ሴቶች ይችላሉ ብለን ስንወጣ እጣቢ ተደፍቶብን ያውቃል" ወ/ሮ ሂዳያ አሊ
ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን በዛሬው ዕለት “የዛሬው የሰረአተ ፆታ እኩልነት ለዘላቂ ሕይወት” በሚል ቃል በመላው ዓለም ታስቦ ውሏል፡፡ ቀኑን ታሳቢ በማድረግ በሃረሪ ክልል የሴት አካል ጉዳተኞች ማኅበር መስራች የሆኑ ሁለት አካል ጉዳተኛ የመብት ተሟጋቾችን ጋብዘናል፡፡ ወ/ሮ ሂዳያ አሊ እና ወ/ሮ አዜብ ሺፈራው የሃረሪ አካል ጉዳተኛ ሴቶች ለትምህርት ለሥራ እንዲወጡ በማኅበራቸው አማካኝነት ራሳቸው ተምሳሌት አድርገው እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ፡፡ ማኅበረሰቡን ለማስተማር ስንወጣ ቆሻሻ እጣቢ እስከመደፋት ደርሶብን ያውቃል ይላሉ፡፡ ሙሉ ቆይታውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 31, 2023
የእማሆይ ጽጌ ማሪያም ገብሩ ሥርዐተ ቀብር ተፈፀመ
-
ማርች 31, 2023
ስደተኞችንና ነዋሪዎችን ያስተሳሰረው የጋምቤላ የውኃ ፕሮጀክት
-
ማርች 31, 2023
የነርሶች ሞያዊ ተግዳሮቶች እና መፍትሔያቸው
-
ማርች 30, 2023
የነቀምት ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ሓላፊ ባልታወቁ ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ
-
ማርች 30, 2023
አበርገሌ ወረዳ በመከላከያ ቁጥጥር ሥር መዋሉን አስተዳደሩ አስታወቀ