በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"አካል ጉዳተኛ ሴቶች ይችላሉ ብለን ስንወጣ እጣቢ ተደፍቶብን ያውቃል" ወ/ሮ ሂዳያ አሊ


"አካል ጉዳተኛ ሴቶች ይችላሉ ብለን ስንወጣ እጣቢ ተደፍቶብን ያውቃል" ወ/ሮ ሂዳያ አሊ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:24 0:00

ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን በዛሬው ዕለት “የዛሬው የሰረአተ ፆታ እኩልነት ለዘላቂ ሕይወት” በሚል ቃል በመላው ዓለም ታስቦ ውሏል፡፡ ቀኑን ታሳቢ በማድረግ በሃረሪ ክልል የሴት አካል ጉዳተኞች ማኅበር መስራች የሆኑ ሁለት አካል ጉዳተኛ የመብት ተሟጋቾችን ጋብዘናል፡፡ ወ/ሮ ሂዳያ አሊ እና ወ/ሮ አዜብ ሺፈራው የሃረሪ አካል ጉዳተኛ ሴቶች ለትምህርት ለሥራ እንዲወጡ በማኅበራቸው አማካኝነት ራሳቸው ተምሳሌት አድርገው እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ፡፡ ማኅበረሰቡን ለማስተማር ስንወጣ ቆሻሻ እጣቢ እስከመደፋት ደርሶብን ያውቃል ይላሉ፡፡ ሙሉ ቆይታውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡

XS
SM
MD
LG