"አካል ጉዳተኛ ሴቶች ይችላሉ ብለን ስንወጣ እጣቢ ተደፍቶብን ያውቃል" ወ/ሮ ሂዳያ አሊ
ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን በዛሬው ዕለት “የዛሬው የሰረአተ ፆታ እኩልነት ለዘላቂ ሕይወት” በሚል ቃል በመላው ዓለም ታስቦ ውሏል፡፡ ቀኑን ታሳቢ በማድረግ በሃረሪ ክልል የሴት አካል ጉዳተኞች ማኅበር መስራች የሆኑ ሁለት አካል ጉዳተኛ የመብት ተሟጋቾችን ጋብዘናል፡፡ ወ/ሮ ሂዳያ አሊ እና ወ/ሮ አዜብ ሺፈራው የሃረሪ አካል ጉዳተኛ ሴቶች ለትምህርት ለሥራ እንዲወጡ በማኅበራቸው አማካኝነት ራሳቸው ተምሳሌት አድርገው እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ፡፡ ማኅበረሰቡን ለማስተማር ስንወጣ ቆሻሻ እጣቢ እስከመደፋት ደርሶብን ያውቃል ይላሉ፡፡ ሙሉ ቆይታውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 02, 2023
የወደሙ ትምሕርት ቤቶች ግንባታ ሊጀመር ነው
-
ፌብሩወሪ 02, 2023
ጤፍ እና ነፃነት
-
ፌብሩወሪ 02, 2023
የሞቃዲሾው የአራቱ ሀገሮች የጸጥታ ጉዳዮች ጉባኤ
-
ፌብሩወሪ 02, 2023
በትግራይ የሕክምና አገልግሎት መስጠት ፈታኝ ሆኗል
-
ፌብሩወሪ 02, 2023
የቅዱስ ሲኖዶሱ መልስ እና የዋሺንግተን ዲሲው ሰልፍ
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
“እስራኤል እና ፍልስጤም በሰላም የሚኖሩበት መፍትሄ ግድ ነው” ብሊንከን