በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢጋድ በሶማሊያ የአየር ንብረት ለውጥ ውጤቶችን ለመጋፈጥ የሚያግዝ የምርምር ማዕከል ከፈተ


ኢጋድ በሶማሊያ የአየር ንብረት ለውጥ ውጤቶችን ለመጋፈጥ የሚያግዝ የምርምር ማዕከል ከፈተ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:40 0:00

የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታዊ ባለስልጣን /ኢጋድ/ ሶማሊያ ውስጥ ከፈተ።ባለፈው ዓመት ደርሶ የነበረ እጅግ የከፉ የተባሉ የድርቅና የጎርፍ አደጋዎች ግማሽ ሚሊየን የሚሆኑ ሰዎችን ያፈናቀሉ ሲሆን በዚህ ዓመትም ከሃገሪቱ ህዝብ ግማሽ ያህሉ አፋጣኝ ሰብዓዊ ድጋፍ እንደሚያስፈልገው ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG