47ኛው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሀገር ውስጥ የጽንስ ማቋረጥ ላይ ያላቸው አቋም፣ በአለም አቀፍ ደረጃ ዩናይትድ ስቴትስ ለጽንስ ማቋረጥ እና ለስነ ተዋልዶ የምታደርገውን ድጋፍ እንዳያስተጓጉል ስጋት አስከትሏል። ኤደን ገረመው ባለሞያዎችን አነጋግራ ያሰናዳቸው ዘገባ በዚህ ዙሪያ ያተኩራል።
ስጋት ላይ የወደቀው የእናቶች እና የሴቶች ጤና አገልግሎት አቅርቦት
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ
-
ማርች 11, 2025
የህወሓት የዓዲግራት ከተማ ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ውዝግብና የጄነራሎች እግድ
-
ማርች 10, 2025
በራያ አላማጣ ጥሙጋ ቀበሌ አንድ የቤተክርስቲያን መምሕርና አራት ተማሪዎች ተገደሉ
-
ማርች 10, 2025
በኮሬ ዞን ታጣቂዎች ፈፀሙት በተባለ ጥቃት ሁለት ሲቪሎች መገደላቸው ተገለጸ