47ኛው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሀገር ውስጥ የጽንስ ማቋረጥ ላይ ያላቸው አቋም፣ በአለም አቀፍ ደረጃ ዩናይትድ ስቴትስ ለጽንስ ማቋረጥ እና ለስነ ተዋልዶ የምታደርገውን ድጋፍ እንዳያስተጓጉል ስጋት አስከትሏል። ኤደን ገረመው ባለሞያዎችን አነጋግራ ያሰናዳቸው ዘገባ በዚህ ዙሪያ ያተኩራል።
ስጋት ላይ የወደቀው የእናቶች እና የሴቶች ጤና አገልግሎት አቅርቦት
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በሰሜን ጎጃም ጎንጂ ቆለላ ወረዳ 13 መምህራን በታጣቂዎች ታግተው መወሰዳቸውን ቤተሰቦች ተናገሩ
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
የፕሬዝዳንት ትራምፕ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ ርምጃዎች እና ሉላዊ ተጽእኗቸው
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በሲዳማ ከአንድ ቤት ሦስት ህፃናት በቃጠሎ ሞቱ
-
ፌብሩወሪ 13, 2025
ህወሓት ከተፈናቃዮች "በግዳጅ የገንዘብ መዋጮ በመሰብሰብ" አቤቱታ ቀረበበት