መምህርት በላይነሽ ሲሳይ በጎንደር ከተማ አዘዞ አጼ ፋሲል ት/ቤት ያስተማራሉ፡፡ ማየት የተሳናቸው ናቸው፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የኢትዮጵያ ሴቶች አካል ጉዳተኞች ማኅበር ጎንደር ቅርንጫፍ ሰብሳቢም ሲሆኑ በሚኖሩበት አካባቢ በግላቸው በሚያደርጓቸው እንቅስቃሴዎች እጅግ ብዙ ሕጻናት የትምህርት እድል እንዲያገኙ እንዲሁም አካል ጉዳተኞችም ድጋፍ እና እርዳታ እንዲያገኙ እየረዱ ይገኛሉ፡፡ እሳቸውን እና በእሳቸው አማካኝነት ሌሎች ድጋፍ የሚያገኙ ወላጆችን አነጋግራ ኤደን ገረመው ተከታዩን አሰናድታለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ለጦር ዘመቻቸውና ለሰላም ዕቅዳቸው ድጋፍ ፍለጋ እየጣሩ ነው
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
“በዓለም የሰላም ቀን” የሴቶች ወሳኝ ተሳትፎ ጎልቶ ወጥቷል
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በቅበት የሃይማኖት ግጭት ተጠርጣሪዎች በሕግ እንዲጠየቁ ኢሰመጉ አሳሰበ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
እያየለ ባለው የአል-ሻባብ ጥቃት ላይ የሶማሊያ ጎረቤቶች ትብብራቸውን እንዲያጠናክሩ ተጠየቀ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በአዋሽ አርባ ታስረው የቆዩ የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ አባላት እንደተፈቱ ተገለጸ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
ያልተጨለፈውን የደምበል ሐይቅ ዕምቅ ሀብት ለማልማት እየተሠራ ነው