መምህርት በላይነሽ ሲሳይ በጎንደር ከተማ አዘዞ አጼ ፋሲል ት/ቤት ያስተማራሉ፡፡ ማየት የተሳናቸው ናቸው፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የኢትዮጵያ ሴቶች አካል ጉዳተኞች ማኅበር ጎንደር ቅርንጫፍ ሰብሳቢም ሲሆኑ በሚኖሩበት አካባቢ በግላቸው በሚያደርጓቸው እንቅስቃሴዎች እጅግ ብዙ ሕጻናት የትምህርት እድል እንዲያገኙ እንዲሁም አካል ጉዳተኞችም ድጋፍ እና እርዳታ እንዲያገኙ እየረዱ ይገኛሉ፡፡ እሳቸውን እና በእሳቸው አማካኝነት ሌሎች ድጋፍ የሚያገኙ ወላጆችን አነጋግራ ኤደን ገረመው ተከታዩን አሰናድታለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ