መምህርት በላይነሽ ሲሳይ በጎንደር ከተማ አዘዞ አጼ ፋሲል ት/ቤት ያስተማራሉ፡፡ ማየት የተሳናቸው ናቸው፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የኢትዮጵያ ሴቶች አካል ጉዳተኞች ማኅበር ጎንደር ቅርንጫፍ ሰብሳቢም ሲሆኑ በሚኖሩበት አካባቢ በግላቸው በሚያደርጓቸው እንቅስቃሴዎች እጅግ ብዙ ሕጻናት የትምህርት እድል እንዲያገኙ እንዲሁም አካል ጉዳተኞችም ድጋፍ እና እርዳታ እንዲያገኙ እየረዱ ይገኛሉ፡፡ እሳቸውን እና በእሳቸው አማካኝነት ሌሎች ድጋፍ የሚያገኙ ወላጆችን አነጋግራ ኤደን ገረመው ተከታዩን አሰናድታለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች