ዕለት ዕለት ያለማቋረጥ የምገባ መርሐ ግብር የሚያካሒደው የበጎ ፈቃደኞች ቡድኑ፣ ገባሬ ሠናይ ግለሰቦች በሚያደርጉለት ድጋፍ እንዲሁም እንደ ሠርግ እና ኀዘን ያሉ ማኅበራዊ ኹነቶቻቸውን አብረው ለማሳለፍ የሚሹ ግለሰቦች በሚያደርጉለትም እገዛ በጎ ሥራዎቹን ይከውናል።
ኤደን ገረመው የበጎ ፈቃድ ቡድኑን መሥራቾች እና የመርሐ ግብሩን ተጠቃሚ አነጋግራ ያሰናዳችው ዘገባ ይቀጥላል።
ዕለት ዕለት ያለማቋረጥ የምገባ መርሐ ግብር የሚያካሒደው የበጎ ፈቃደኞች ቡድኑ፣ ገባሬ ሠናይ ግለሰቦች በሚያደርጉለት ድጋፍ እንዲሁም እንደ ሠርግ እና ኀዘን ያሉ ማኅበራዊ ኹነቶቻቸውን አብረው ለማሳለፍ የሚሹ ግለሰቦች በሚያደርጉለትም እገዛ በጎ ሥራዎቹን ይከውናል።
ኤደን ገረመው የበጎ ፈቃድ ቡድኑን መሥራቾች እና የመርሐ ግብሩን ተጠቃሚ አነጋግራ ያሰናዳችው ዘገባ ይቀጥላል።