የኢትዮጵያዊያን ሴቶችን የጤና መረጃ ክፍተት ለመሙላት ያለመው የኔ ሄልዝ
ገና በሁለት ዓመት እድሜዋ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ በመጓዝ በዛ ያደገችው ቅድስት ተስፋዬ እድገቷ በሚኒሶታ ግዛት ነው። የመጀመሪያ ዲግሪዋን የማኅበረሰብ ጤና ሳይንስ ያጠናች ሲሆን ሁለተኛ ዲግሪዋም የሕክምና ሳይንስ ትምህርት አሰጣጥ ላይ አድርጋለች። ቅድስት የኔ ሄልዝ የተሰኘ ሴቶች ከስነ ተዋልዶ ጋር የተያያዙ እውቀቶችን የሚገበዩበት፣ የወሊድ መከላከያ መድሃኒቶችን የሚያገኙበት እና በተጨማሪም ከህክምና ባለሞያዎች ጋር የሚወያዩበት የስልክ መተግበሪያ አሰናድታለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 20, 2023
ለውሃ ነክ ስጋቶች የተጋለጡ የአፍሪካ ህፃናት
-
ማርች 20, 2023
የብሊንከን የኢትዮጵያ ጉብኝት ፋይዳ ሲዳሰስ
-
ማርች 20, 2023
በቱሪዝም ዘርፉ ላይ የተጣለው የተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲነሳ ተጠየቀ
-
ማርች 20, 2023
ሺ ጂፒንግ ሞስኮ ናቸው
-
ማርች 20, 2023
የባሌ አባገዳዎች ተቃውሞ
-
ማርች 20, 2023
ጥንታዊ ዕደ-ጥበባትን ለአዲሱ ትውልድ