የኢትዮጵያዊያን ሴቶችን የጤና መረጃ ክፍተት ለመሙላት ያለመው የኔ ሄልዝ
ገና በሁለት ዓመት እድሜዋ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ በመጓዝ በዛ ያደገችው ቅድስት ተስፋዬ እድገቷ በሚኒሶታ ግዛት ነው። የመጀመሪያ ዲግሪዋን የማኅበረሰብ ጤና ሳይንስ ያጠናች ሲሆን ሁለተኛ ዲግሪዋም የሕክምና ሳይንስ ትምህርት አሰጣጥ ላይ አድርጋለች። ቅድስት የኔ ሄልዝ የተሰኘ ሴቶች ከስነ ተዋልዶ ጋር የተያያዙ እውቀቶችን የሚገበዩበት፣ የወሊድ መከላከያ መድሃኒቶችን የሚያገኙበት እና በተጨማሪም ከህክምና ባለሞያዎች ጋር የሚወያዩበት የስልክ መተግበሪያ አሰናድታለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ