የኢትዮጵያዊያን ሴቶችን የጤና መረጃ ክፍተት ለመሙላት ያለመው የኔ ሄልዝ
ገና በሁለት ዓመት እድሜዋ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ በመጓዝ በዛ ያደገችው ቅድስት ተስፋዬ እድገቷ በሚኒሶታ ግዛት ነው። የመጀመሪያ ዲግሪዋን የማኅበረሰብ ጤና ሳይንስ ያጠናች ሲሆን ሁለተኛ ዲግሪዋም የሕክምና ሳይንስ ትምህርት አሰጣጥ ላይ አድርጋለች። ቅድስት የኔ ሄልዝ የተሰኘ ሴቶች ከስነ ተዋልዶ ጋር የተያያዙ እውቀቶችን የሚገበዩበት፣ የወሊድ መከላከያ መድሃኒቶችን የሚያገኙበት እና በተጨማሪም ከህክምና ባለሞያዎች ጋር የሚወያዩበት የስልክ መተግበሪያ አሰናድታለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
በኦሮሚያ ክልል ከጸጥታ ችግር ባላነሰ የተጋነኑ ዘገባዎች ቱሪስቶችን እያራቁ እንደኾነ ተጠቆመ
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
የሐረርን ውኃ ጥም እና የተማሪዎች ችግር ለመቁረጥ የተወላጆች ማኅበሩ እየተንቀሳቀሰ ነው
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
ከኢትዮጵያ ቡና የውጭ ንግድ ገቢ ብዙም ተጠቃሚ እንዳልኾኑ አርሶ አደሮች ተናገሩ
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
በናይጄሪያ የተጠለፉ ተማሪዎችን ለማስለቀቅ ፕሬዚዳንቱ ትዕዛዝ አስተላለፉ
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
የሪፐብሊካን ፓርቲ ፕሬዚዳንታዊ ዕጩዎች ነገ በሬገን ቤተ መጻሕፍት ክርክር ያደርጋሉ
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
በትግራይ ክልል በጦርነት ሕይወታቸው ያለፉ የቀድሞ ተዋጊዎች ቤተሰቦች መርዶ እየተቀመጡ ነው