ቅርጹ በነሃስ በድጋሚ ተሰርቶ በካታር በተመረጠ ጎዳና ላይ እንዲቀመጥ እንቅስቃሴ መጀመሩንም አርቲስቱ ለአሜሪካ ድምጽ አስታውቋል። “የሥዕል ስራዎቼ ደግነትን እና ሀገር ማስተዋወቅ እንዲሁም ዲፕሎማሲን ዓላማ ያደረጉ ናቸው” የሚለው አርቲስቱ፤ በዋናነት የሙሉ ጊዜ መተዳደሪያው የአቪዬሽን ስራ ነው። ሠዓሊ ተሰማ በቅርቡ የሥዕል ስቱዲዮውን ወደ ጋለሪነት ለማሳደግ ዓልሞ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ለአሜሪካ ድምጽ አጋርቷል።
በካታር ኢትዮጵያን የሚያስተዋውቀው ሠዓሊ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ