ለመሃንዲሶች ነጻ መመራመሪያ ቦታ የሆነው-ነርድ
ከተመሰረተ ሶስት ዓመታትን ያስቆጠረው ነርድ በምህንድስና የተመረቁ ወጣቶች የፈጠራ ስራዎቻቸውን የሚያዳብሩበት የምርምር ማዕከል ነው። ይህ ተቋም 'ምህንድስና ስራ አያስገኝም' የሚል አስተሳሰብ እንዲቀረፍ እንዲሁም መሰረታዊ የሆኑ የሃገሪቱ ችግሮች አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ፣ ሮቦቲክስ፣ ኤሌክትሪካል እና ሌሎች የምህንድሰና ዘርፎችን በመጠቀም ለመቅረፍ እየሰራ ይገኛል። የተቋሙ አጋር መስራች ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርጓል። /ዝርዝሩን ከተያያዘው የምስል ፋይል ይከታተሉ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ፌብሩወሪ 07, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 31, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 26, 2025
ጄን ዚ መራጮች እና የትራምፕ ፖሊሲዎች
-
ጃንዩወሪ 24, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 18, 2025
በሩዋንዳ የማርበርግ ወረርሽኝ እና የሕክምና ባለሞያዋ ተሞክሮ