ለመሃንዲሶች ነጻ መመራመሪያ ቦታ የሆነው-ነርድ
ከተመሰረተ ሶስት ዓመታትን ያስቆጠረው ነርድ በምህንድስና የተመረቁ ወጣቶች የፈጠራ ስራዎቻቸውን የሚያዳብሩበት የምርምር ማዕከል ነው። ይህ ተቋም 'ምህንድስና ስራ አያስገኝም' የሚል አስተሳሰብ እንዲቀረፍ እንዲሁም መሰረታዊ የሆኑ የሃገሪቱ ችግሮች አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ፣ ሮቦቲክስ፣ ኤሌክትሪካል እና ሌሎች የምህንድሰና ዘርፎችን በመጠቀም ለመቅረፍ እየሰራ ይገኛል። የተቋሙ አጋር መስራች ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርጓል። /ዝርዝሩን ከተያያዘው የምስል ፋይል ይከታተሉ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
በዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዳያስፖራ አማካሪዋ ለአህጉሪቱ ያላቸውን ትኩረት ይናገራሉ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
በኒውዮርክ የሆቴል መኝታ ቤቶች ዋጋ ሊጨመር ነው
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
“የመረጃ ፍሰት መዛባት የብዙኀን መገናኛዎችን እምነት እያሳጣቸው ነው” - ሰላም ተሾመ
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
ጋቢና ቪኦኤ