የሰብዓዊ መብቶች ጉዳይ ለወጣቶች
የመብቶችና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል ተቋም (ካርድ) ባሳለፍነው ሳምንት በአዲስ አበባ ሲሰጥ የቆየውን'የአዲሱ ትውልድ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾች ሥልጠና' አጠናቋል፡፡ ስልጠናው ለ10 ተከታታይ ሳምንታት የተካሄደ ሲሆን ከተለያዩ በአዲስ አበባ ከሚገኙ የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት የተውጣጡ 175 ተማሪዎች ተሳትፈውበታል። ስልጠናው ዘንድሮ ለሁለተኛ ጊዜ የተካሄደ መሆኑንና በቀታይ ወደ ክልል ከተሞች እንደሚስፋፋም ተቋሙ አስታውቋል። /ዝርዝሩን ከተያያዘው የምስል ፋይል ይከታተሉ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
“እስራኤል እና ፍልስጤም በሰላም የሚኖሩበት መፍትሄ ግድ ነው” ብሊንከን
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
ንግድ ባንክ በትግራይ የሂሳብ ሥራ ማጠናቀቁን ገለፀ
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
ደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በአጋቾች ይደርስብናል ያሉትን ጥቃት ተዋወሙ
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
በኦሮምያ እና ሶማሌ ክልሎች ኮሌራ እየተስፋፋ ነው
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
ዲላ መንገድ ላይ ሰዎች በታጣቂዎች ተገደሉ
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
መታወቂያ ማግኘት ያልቻሉ ተፈናቃዮች አቤቱታ