የሰብዓዊ መብቶች ጉዳይ ለወጣቶች
የመብቶችና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል ተቋም (ካርድ) ባሳለፍነው ሳምንት በአዲስ አበባ ሲሰጥ የቆየውን'የአዲሱ ትውልድ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾች ሥልጠና' አጠናቋል፡፡ ስልጠናው ለ10 ተከታታይ ሳምንታት የተካሄደ ሲሆን ከተለያዩ በአዲስ አበባ ከሚገኙ የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት የተውጣጡ 175 ተማሪዎች ተሳትፈውበታል። ስልጠናው ዘንድሮ ለሁለተኛ ጊዜ የተካሄደ መሆኑንና በቀታይ ወደ ክልል ከተሞች እንደሚስፋፋም ተቋሙ አስታውቋል። /ዝርዝሩን ከተያያዘው የምስል ፋይል ይከታተሉ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 15, 2025
በመተሐራ በተደጋጋሚ እየተከሰተ ያለው መሬት መንቀጥቀጥ ነዋሪዎችን አሳስቧል
-
ጃንዩወሪ 15, 2025
የትራምፕ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ምን ሊመስል ይችላል?
-
ጃንዩወሪ 15, 2025
"በሱስ የተጠቁ ሰዎች ፈጽመው መዳን ይችላሉ" ዶክተር መስከረም አበበ
-
ጃንዩወሪ 14, 2025
ከርዕደ መሬቱ ማዕከል አካባቢ የሸሹት ተፈናቃዮች አኹንም በንዝረቱ ስጋት ላይ ናቸው
-
ጃንዩወሪ 14, 2025
በመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ ችግር ቡና በወቅቱ ለማዕከላዊ ገበያ አለመቅረቡ ተገለጸ
-
ጃንዩወሪ 14, 2025
“እሳቱ ከርቀት እየታየኝ ነው ቤቴን የለቀኩት” - የሳንታ ሞኒካ ከተማ ነዋሪ