በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“አማራጭ የሃይል አቅርቦት መኖሩ በቀን የሁለት ሰዓት መንገድ ቀንሶልኛል” አርሶ አደር ታሪኩ ደምሴ


“አማራጭ የሃይል አቅርቦት መኖሩ በቀን የሁለት ሰዓት መንገድ ቀንሶልኛል” አርሶ አደር ታሪኩ ደምሴ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:37 0:00

ኢትዮጵያ እንደ ሃገር ያለባትን የሃይል አቅርቦት ችግር ለመፍታት ታዳሽ ሃይሎች በሃይል ምንጭነት እንዲቀርቡ እያበረታታች ትገኛለች። ወጣት ረቂቅ በቀለ ከአምስት ዓመት በፊት ግሪን ሲን ኢነርጂ የተሰኘ የሶላር አቅራቢ ተቋም መስርታ እየተንቀሳቀሰች ነው። /ዝርዝሩን ከተያያዘው የምስል ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG