በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጥንታዊት ኢትዮጵያን ከዘመነኛው ያገናኘው የዋልተርስ አርት ሙዚየም የቅርስ እና የጥበብ ዐውደ ርእይ


ጥንታዊት ኢትዮጵያን ከዘመነኛው ያገናኘው የዋልተርስ አርት ሙዚየም የቅርስ እና የጥበብ ዐውደ ርእይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:09 0:00

በዩናይትድ ስቴትስ ሜሪላንድ ግዛት ቦልቲሞር ከተማ የሚገኘው አንጋፋው የዋልተርስ አርት ሙዚየም፣ ከ30 ዓመታት በኋላ ለሁለተኛ ጊዜ፣ ከመላ ዩናይትድ ስቴትስ ግዙፍ የተባለውን፥ የኢትዮጵያ ጥንታዊ፣ ዓለማዊ እና መንፈሳዊ ቅርሶችን ስብስብ፣ ለሦስት ወር እይታ ይፋ አድርጓል።

ዓለም አቀፍ ታሪካዊ እና ሥነ ጥበባዊ ሥራዎችን የሚይዘው ሙዚየሙ፣ ከጥንታውያን ስብስቦች በተጨማሪ፣ የዘመነኛ ኢትዮጵያውያን አርቲስቶችን የሥዕል እና የቅርጻቅርጽ ግብሮችንም አካቷል።

ኤደን ገረመው፣ በኢትዮጵያ መንፈሳዊ ሥዕሎች ላይ፣ ከ30 ዓመታት በላይ ምርምር ያደረገችውን ክርስቲን ሻካን፣ ዓለም አቀፍ የጥበብ ባለሞያን ጸደይ መኰንንና ሌሎችንም ባለሞያዎችን አነጋግራ ያሰናዳችው ዘገባ ቀጥሎ ይቀርባል።

XS
SM
MD
LG