በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ድጋፍ የሚሰጠው ተቋም


ለኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ድጋፍ የሚሰጠው ተቋም
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:41 0:00

ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች እና ወጣቶች የአመራር ክህሎት እንዲኖራቸው፣ የእንግሊዘኛ ቋንቋ ችሎታቸውን፣ የኮምፒውተር ክህሎታቸውንና ችግር ፈቺ የኾነ አስተሳሰባቸውን እንዲያዳብሩ 'ብራይተር ጄኔሬሽን' ወይም ‘ብሩህ ትውልድ’  የተሰኘው በዩናይትድ ስቴትስ የተመሰረት፤ ተቋም በማገዝ ላይ ይገኛል።

ተቋሙ ከዓለም ዙሪያ የተሰባሰቡ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያ በጎ ፈቃደኞችን በአስር ክልሎች ውስጥ ከሚገኙ ትምህርት ቤቶች እና የተቋሙ ማዕከላት ጋራ በማቆራኘት ሥልጠናዎችን እየሰጠ ነው። ተቋሙን የመሰረቱት በዩናይትድ ስቴትስ ብሄራዊ የኤሮኖቲክስ እና የጠፈር ምርምር ድርጅት (ናሳ) ተመራማሪ ዶክተር ብርሃኑ ቡልቻና ባለቤታቸው የሥነሕይወት ኬሚስትሪ ተመራማሪ ዶ/ር ጸጋ እንዲሁምናቸው። ኤደን ገረመው የተቋሙን መስራቾች፣ በጎፈቃደኞችንና የመርሃግብሩ ተሳታፊዎች አነጋግራ ያሰናዳችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG