ለወጣቶች የሚሰጥ የመብት ተሟጋችነት ሥልጠናዎች በሩዋንዳ
ሂውማን ራይትስ ዋች፣ በጎርጎሮሳውያኑ 1994 በሩዋንዳ የቱትሲ የዘር ማጽዳት ጭፍጨፋ ወቅት የነበሩ የቅድመ ማስጠንቀቂያ ምልክቶች የሚጠቁሙ ቁልፍ ማኅደሮችን በቅርቡ ለቋል።እነዚህ በመብት ተሟጋቾች የተሰጡ ማስጠንቀቂያዎች፣ ማኅበረሰቡን ለመጠበቅ መሠረታዊ ሚና ሊጫወቱ ይችሉ ነበር። የማኅበረሰብ ቡድኑ፣ ከ30 ዓመታት በኋላ በሩዋንዳ፣ የወጣት የመብት ታጋዮችንና ተሟጋቾችን ለመፍጠር የሥልጠና ጥረቶችን በማድረግ ላይ ይገኛል። የሴናኑ ቶርድን ዘገባ ኤደን ገረመው ታቀርበዋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 08, 2025
የፖለቲካ ምርጫ እና ጭንቀት
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
ያለ ዕድሜ ጋብቻና የሴት ልጅ ግርዛትን ለማስቆም ያስችላሉ የተባሉ ሰነዶች ይፋ ሆኑ
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች የፀሎት እና የሰላም ጥሪ አቀረቡ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
በካልፎርኒያው ቃጠሎ ጉዳይ የኤዲሰን የኤሌክትሪክ አከፋፋይ ኩባንያ ተከሰሰ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
"ዩናይትድ ስቴትስ በጦርነት የዳሸቀቸውን ጋዛን ትይዛለች" ፕሬዝደንት ትረምፕ