በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለወጣቶች የሚሰጥ የመብት ተሟጋችነት ሥልጠናዎች በሩዋንዳ


ለወጣቶች የሚሰጥ የመብት ተሟጋችነት ሥልጠናዎች በሩዋንዳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:59 0:00

ሂውማን ራይትስ ዋች፣ በጎርጎሮሳውያኑ 1994 በሩዋንዳ የቱትሲ የዘር ማጽዳት ጭፍጨፋ ወቅት የነበሩ የቅድመ ማስጠንቀቂያ ምልክቶች የሚጠቁሙ ቁልፍ ማኅደሮችን በቅርቡ ለቋል።እነዚህ በመብት ተሟጋቾች የተሰጡ ማስጠንቀቂያዎች፣ ማኅበረሰቡን ለመጠበቅ መሠረታዊ ሚና ሊጫወቱ ይችሉ ነበር። የማኅበረሰብ ቡድኑ፣ ከ30 ዓመታት በኋላ በሩዋንዳ፣ የወጣት የመብት ታጋዮችንና ተሟጋቾችን ለመፍጠር የሥልጠና ጥረቶችን በማድረግ ላይ ይገኛል። የሴናኑ ቶርድን ዘገባ ኤደን ገረመው ታቀርበዋለች።

XS
SM
MD
LG