ለወጣቶች የሚሰጥ የመብት ተሟጋችነት ሥልጠናዎች በሩዋንዳ
ሂውማን ራይትስ ዋች፣ በጎርጎሮሳውያኑ 1994 በሩዋንዳ የቱትሲ የዘር ማጽዳት ጭፍጨፋ ወቅት የነበሩ የቅድመ ማስጠንቀቂያ ምልክቶች የሚጠቁሙ ቁልፍ ማኅደሮችን በቅርቡ ለቋል።እነዚህ በመብት ተሟጋቾች የተሰጡ ማስጠንቀቂያዎች፣ ማኅበረሰቡን ለመጠበቅ መሠረታዊ ሚና ሊጫወቱ ይችሉ ነበር። የማኅበረሰብ ቡድኑ፣ ከ30 ዓመታት በኋላ በሩዋንዳ፣ የወጣት የመብት ታጋዮችንና ተሟጋቾችን ለመፍጠር የሥልጠና ጥረቶችን በማድረግ ላይ ይገኛል። የሴናኑ ቶርድን ዘገባ ኤደን ገረመው ታቀርበዋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ