በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የ"አራዳ ቋንቋ" ስነዳ በማኅበራዊ ሚዲያ ዘመን


የ"አራዳ ቋንቋ" ስነዳ በማኅበራዊ ሚዲያ ዘመን
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:00 0:00

ኢትዮጵያዊያን ወጣቶች ከእኩዮቻቸው ጋር በሚስጥራዊ መንገድ ለመግባባት ፣ ለሹፈት እና ለጨዋታ ሲሉ የተለያዩ ከመደበኛ የቃላት አጠቃቀም ስርዓት ዘወርወር ያሉ ቃላቶችን በየጊዜው ይፈጥራሉ፡፡ እነዚህን አዳዲስ ቃላቶች የሚያስተናግደው ኢ-መደበኛ ዘዬ ታዲያ በተለምዶ የ"አራዳ ቋንቋ" ይሰኛል፡፡

ጋቢና ቪኦኤ በዚህ መሰናዶ የዚህን ዘመን "የአራዳ ቃላቶች " ሰፊው ህብረተሰብም ያውቅ ዘንድ በማህበራዊ መገናኛዎች ላይ በመሰነድ ላይ የምትገኘውን ወጣት ሕይወት አበበን ያስተዋውቃችኃል። የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲው የስነ-ልሳን ትምህርት ክፍል መምህር ፕሮፌሰር ዘላለም ልየው ደግሞ የአራዳ ቋንቋን ይዘት እና ባህሪያት ያስረዱናል።

/ሙሉ ዘገባውን ከተያይዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG