ከዐማራ ክልል ግብርና ቢሮ፣ ዝርዝር መረጃዎችን ለማካተት ያደረግነው ጥረት ባይሳካም፣ ዐዲሱ የዐማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ፣ የጸጥታ ስጋቱ በመኸር ሰብል ልማት ላይ ተጽእኖ እንዳሳደረ፣ ከካቢኔያቸው ጋራ ባካሔዱት ውይይት አረጋግጠዋል። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የመከላከያ እና የፋኖ ትጥቃዊ ግጭት በግብርናው ላይ ተጽእኖ እንዳስከተለ ተገለጸ
በዐማራ ክልል በአገሪቱ የመከላከያ ኀይል እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል የተስፋፋው ትጥቃዊ ግጭት፣ በግብርና ሥራቸው ላይ ተጽእኖ እንደፈጠረባቸው፣ በሰሜን ሸዋ እና በደቡብ ወሎ ዞኖች የሚገኙ አርሶ አደሮች አስታወቁ፡፡ ከዘገየው የአፈር ማዳበሪያ አቅርቦት በተጨማሪ፣ በተለያዩ አካባቢዎች የተስፋፋው የትጥቅ ግጭት፣ የእርሻ ማሳቸውን በትኩረት እንዳይንከባከቡ እያናጠባቸው እንዳለና ለምርት እጥረትም ሊዳርጋቸው እንደሚችል፣ አስተያየታቸውን የሰጡ አርሶ አደሮች ስጋታቸውን ገልጸዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
ትረምፕ ከዮርዳኖስ ንጉሥ ጋር ባደረጉት ውይይት ጋዛን የመቆጣጠር እቅዳቸውን ገፍተውበታል
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
“ግጭቶች በአፍሪካ ትልቅ ተግዳሮት ሆነው ቀጥለዋል” ሙሳ ፋኪ ማሃማት
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
ከ62 ዓመታት በፊት በአፍሪካ አንድነት ድርጅት መስራች መሪዎች የተተከሉ ዛፎች
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
ወጣቶችና የአካባቢያቸው ሰላም
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
የወጣቶች የሰላምና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ጥያቄ
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
አዲስ አበባ ላይ የታየው የአውሮፓ ፊልም ፌስቲቫል