በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የሀገር አቀፍ ፈተናውን ውጤት ዓመቱን በሙሉ ልንነጋገርበት ይገባል" ዶ/ር ሀዋኒ ንጉሴ


"የሀገር አቀፍ ፈተናውን ውጤት ዓመቱን በሙሉ ልንነጋገርበት ይገባል" ዶ/ር ሀዋኒ ንጉሴ
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:00 0:00

የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከወሰዱ 674 ሺህ 823 ተፈታኞች ውስጥ 5.4 ከመቶ ብቻ ማለፋቸው እጅግ በጣም እንዳስደነገጣቸው እና እንዳሳዘናቸው ተማሪዎች እና መምህራን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። ሀሳባቸውን ካጋሩን ምሁራን መካከል በደቡብ ካሊፎኒያ ማሳቹሴት ግሎባል ዲፓርትመንት ዋና ስራስኪያጅ ዶ/ር ሃዋኒ ንጉሴ ጋር ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡ ያነጋገረቻቸው ኤደን ገረመው ናት።

XS
SM
MD
LG