የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከወሰዱ 674 ሺህ 823 ተፈታኞች ውስጥ 5.4 ከመቶ ብቻ ማለፋቸው እጅግ በጣም እንዳስደነገጣቸው እና እንዳሳዘናቸው ተማሪዎች እና መምህራን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። ሀሳባቸውን ካጋሩን ምሁራን መካከል በደቡብ ካሊፎኒያ ማሳቹሴት ግሎባል ዲፓርትመንት ዋና ስራስኪያጅ ዶ/ር ሃዋኒ ንጉሴ ጋር ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡ ያነጋገረቻቸው ኤደን ገረመው ናት።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 17, 2025
ስደተኞችን የማባረሩ ሂደት በካሊፎርኒያ የእርሻ ሠራተኞች ላይ ስጋት ፈጥሯል
-
ፌብሩወሪ 17, 2025
ትግራይ ክልል ለፕሪቶሪያ ስምምነት ሙሉ በሙሉ ተፈጻሚነት ጥሪ አቀረበ
-
ፌብሩወሪ 17, 2025
በኬንያ ከግንቦት ወር ወዲህ 82 ሰዎች በግዳጅ ተሰውረዋል - የኬንያ ሰብአዊ መብት ቡድን
-
ፌብሩወሪ 17, 2025
ሃማስ መደምሰስ እንዳለበት ሩቢዮ ተናገሩ
-
ፌብሩወሪ 17, 2025
የሸክላ ጠበብቶች በአዲስ አበባ
-
ፌብሩወሪ 16, 2025
ታዳጊዎችን የሚያግዘው ማኅበር