የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከወሰዱ 674 ሺህ 823 ተፈታኞች ውስጥ 5.4 ከመቶ ብቻ ማለፋቸው እጅግ በጣም እንዳስደነገጣቸው እና እንዳሳዘናቸው ተማሪዎች እና መምህራን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። ሀሳባቸውን ካጋሩን ምሁራን መካከል በደቡብ ካሊፎኒያ ማሳቹሴት ግሎባል ዲፓርትመንት ዋና ስራስኪያጅ ዶ/ር ሃዋኒ ንጉሴ ጋር ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡ ያነጋገረቻቸው ኤደን ገረመው ናት።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 05, 2024
የአዕምሮ ጤና ተሟጋቿ ደቡብ ሱዳናዊት አለም አቀፍ ሞዴል
-
ኦክቶበር 05, 2024
አንድ ሚሊየን ወጣቶች በነጻ የኮዲንግ ትምህርት እንዲያገኙ የምትጥረው አፍሪካዊት
-
ኦክቶበር 04, 2024
የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ከአምስት አባላቱ ክስ ቀረበበት
-
ኦክቶበር 03, 2024
የአፍሪካ ዲያስፖራዎች ስለ አሜሪካ ምርጫ ምን ይላሉ?
-
ኦክቶበር 01, 2024
የሐዋሳ የዓሳ ገበያ ቢነቃቃም የምርቱ መጠን በሚፈለገው መጠን አላደገም
-
ኦክቶበር 01, 2024
በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ቡድን "ህወሓትን የማዳን" የሚል ስብሰባ ማካሄድ ጀምሯል