በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዋግ ኽምራ እና ሰሜን ወሎ ነዋሪዎች በህወሃት ወረራ ወቅት የተቆረጠው የኤሌክትሪክ አገልግሎት ኢኮኖሚያዊ ችግርን ፈጥሯል አሉ


የዋግ ኽምራ እና ሰሜን ወሎ ነዋሪዎች በህወሃት ወረራ ወቅት የተቆረጠው የኤሌክትሪክ አገልግሎት ኢኮኖሚያዊ ችግርን ፈጥሯል አሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:40 0:00

የህወሃት ኃይሎች ተቆጣጥረዋቸው በነበሩት የአማራ ክልሎቹ ዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደርና ሰሜን ወሎ አካባቢዎች የሚኖሩ የኅብረተሰብ ክፍሎች የኤሌክትሪክ አገልግሎት በመቁረጡ ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች መጋለጣቸውን ገለጹ፡፡ ነዋሪዎቹ ለአንድ ዓመት ገደማ ያለ ኤሌክትሪክ አቅርቦት ለመቆየት መገደዳቸውን ነው የሚናገሩት፡፡

XS
SM
MD
LG