በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በወጣቶች ላይ የሚከሰት የሰውነት አለመታዘዝ እና የነርቮች ጉዳት


በወጣቶች ላይ የሚከሰት የሰውነት አለመታዘዝ እና የነርቮች ጉዳት
please wait

No media source currently available

0:00 0:15:00 0:00

በእንግሊዘኛ አጠራሩ ስትሮክ ወይም የሰውነት አለመታዘዝ በአዕምሮ ውስጥ የሚኖረው የደም ዝውውር ሲገደብ እና የደም ስሮቻቸን ሲበጠሱ የሚከሰት ነው። በጎልማሶች ላይ የሚከሰት ስትሮክ የተለመደ ሲሆን አሁን አሁን ግን ወጣቶችም ላይ እየጨመረ መሄዱን ባለሞያዎች ይናገራሉ።

የዩናይትድ ስቴትስ የበሽታ መከላከል እና መቆጣጠር ማዕከል ሲዲሲ አዋቂዎች እድሜያቸው ከ55 ዓመት ካለፋቸው በኋላ በየአስር ዓመቱ በስትሮክ የመጎዳት እድላቸው ከቀድሞው በእጥፍ እንደሚጨምር አመላክቷል።

ለስትሮክ በምክንያትነት ከሚነሱ ነገሮች መካከል ከፍተኛ የሆነ የደም ግፊት፣ ስኳር እና ቅጥ ያጣ ውፍረት ተጠቃሾቹ ናቸው። በዚህ ዙሪያ የተሰናዳውን ዘገባ ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG