በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጥቃት ፈፃሚዎች እንዲጠየቁ ሴታዊት ንቅናቄ ጠየቀ 


ጥቃት ፈፃሚዎች እንዲጠየቁ ሴታዊት ንቅናቄ ጠየቀ 
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:20 0:00

በትግራይ፣ በአማራና በአፋር እንዲሁም ግጭት ባለባቸው የምዕራብ ኦሮምያ አካባቢዎች የሁከት ተጋላጭ ሴቶችና ህፃናት አስፈላጊው ድጋፍ እንዲደረግላቸው የ“ሴታዊት ንቅናቄ” መሪዎች ጠይቀዋል።   ጥቃት አድራሾች ህግ ፊት እንዲቀርቡ የተቋሙ መሥራችና ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዶ/ር ስህን ተፈራ ጠይቀዋል።  በየዓመቱ የሚታሰበው የ16 ቀናት የፀረ- ፆታዊ ጥቃት ዘመቻ ‘#አሁንም አልረፈደም’ በሚል መሪ ቃል እየታሰበ ነው።  /ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ/

XS
SM
MD
LG