በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዓለም አቀፉ የስራ ፈጠራ ሳምንት እና የኤክስ ሃብ አዲስ ተሳትፎ


ዓለም አቀፉ የስራ ፈጠራ ሳምንት እና የኤክስ ሃብ አዲስ ተሳትፎ
please wait

No media source currently available

0:00 0:14:11 0:00


በሴንተር ፎር አፍሪካን ሊደርሺፕ አማካኝነት የተመሰረተው ኤክስ አብ አዲስ ስራ ፈጣሪነትን ከአመራር ክህሎት ጋር በማጣመር የሚሰራ ተቋም ነው፡፡ ይህ ተቋም በየዓመቱ በህዳር ወር የመጀመሪያ ሳምንት ላይ የሚታሰበው የዓለም የስራ ፈጠራ ሳምንት ተሳታፊ ነበር። የተቋሙ መስራች እና ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ቴድሮስ ታደሰ በዩናይትድ ስቴትስ ተገኝተው ልምዳቸውን ለሌሎች አለም አቀፍ የስራ ፈጣሪዎች አካፍለዋል። አቶ ቴድሮስ ታደሰ ኢትዮጵያዊያን ወጣቶች ተወዳዳሪና ስኬታማ እንዲሆኑ በቅድሚያ በሃገሪቱ ሰላም ይስፈልጋታል ሲሉ አሳስበዋል።

/ዝርዝሩን ከተያያዘው የምስል ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG