ለአንድ ቀን የተለያዩ የአውሮፓ ሃገር አምባሳደር የሆኑት ልጃገረዶች ተሞክሮ
አለም ዓቀፉ የልጃገርዶች ቀን በኢትዮጵያ ለ10ኛ ጊዜ ታስቦ ውሏል። በዕለቱም ፓዝ ፋይንደር ኢትዮጵያ የተለያዩ የአመራር ልቀት ስልጠናዎችን የወሰዱ ወጣት ሴቶች መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላይ ያደረጉ ኤምባሲዎችን ለአንድ ቀን በአምባሳደርነት እንዲያስተዳደሩ በማድረግ ችሏል። ይህ መርሃግብር ሴቶች እችላለሁ የሚለውን መንፈስ እንዲያዳብሩ እንዲሁም የተለያዩ የትምህርት እና የስራ ዕድሎችን እንዲያገኙ ያለመ ነው። /ዝርዝሩን ከተያያዘው የምስል ፋይል ይከታተሉ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 27, 2023
የጠፈር ካመራ
-
ጃንዩወሪ 27, 2023
ጅማና ዕደ ጥበቧ
-
ጃንዩወሪ 27, 2023
ቅዱስ ሲኖዶስ “ህገወጥ” ያላቸውን ጵጵስና አነሳ
-
ጃንዩወሪ 27, 2023
ደቡብ ክልል ገደብ ከተማ ውስጥ ሁከት ነበር
-
ጃንዩወሪ 27, 2023
የአፍሪካ የምግብ ዋስትና አደጋ ተጋርጦበርታል
-
ጃንዩወሪ 27, 2023
ዐቢይ ዛሬ ኻርቱም ነበሩ