ለአንድ ቀን የተለያዩ የአውሮፓ ሃገር አምባሳደር የሆኑት ልጃገረዶች ተሞክሮ
አለም ዓቀፉ የልጃገርዶች ቀን በኢትዮጵያ ለ10ኛ ጊዜ ታስቦ ውሏል። በዕለቱም ፓዝ ፋይንደር ኢትዮጵያ የተለያዩ የአመራር ልቀት ስልጠናዎችን የወሰዱ ወጣት ሴቶች መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላይ ያደረጉ ኤምባሲዎችን ለአንድ ቀን በአምባሳደርነት እንዲያስተዳደሩ በማድረግ ችሏል። ይህ መርሃግብር ሴቶች እችላለሁ የሚለውን መንፈስ እንዲያዳብሩ እንዲሁም የተለያዩ የትምህርት እና የስራ ዕድሎችን እንዲያገኙ ያለመ ነው። /ዝርዝሩን ከተያያዘው የምስል ፋይል ይከታተሉ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ