ለአንድ ቀን የተለያዩ የአውሮፓ ሃገር አምባሳደር የሆኑት ልጃገረዶች ተሞክሮ
አለም ዓቀፉ የልጃገርዶች ቀን በኢትዮጵያ ለ10ኛ ጊዜ ታስቦ ውሏል። በዕለቱም ፓዝ ፋይንደር ኢትዮጵያ የተለያዩ የአመራር ልቀት ስልጠናዎችን የወሰዱ ወጣት ሴቶች መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላይ ያደረጉ ኤምባሲዎችን ለአንድ ቀን በአምባሳደርነት እንዲያስተዳደሩ በማድረግ ችሏል። ይህ መርሃግብር ሴቶች እችላለሁ የሚለውን መንፈስ እንዲያዳብሩ እንዲሁም የተለያዩ የትምህርት እና የስራ ዕድሎችን እንዲያገኙ ያለመ ነው። /ዝርዝሩን ከተያያዘው የምስል ፋይል ይከታተሉ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 08, 2023
የሩስያ የአፍሪካ ቀንድ ተጽእኖ እየጨመረ እንደኾነ ምሁራን ገለጹ
-
ዲሴምበር 08, 2023
ባይደን የዩናይትድ ስቴትስ ነባር ማኅበረሰቦችን በገንዘብ እንደሚደግፉ አስታወቁ
-
ዲሴምበር 08, 2023
የፑቲን የአረብ ሀገራት ፈጣን ጉብኝት “የማግለል ጫናን የመቃወም ጥረታቸውን ያሳያል”
-
ዲሴምበር 08, 2023
ኒዤር የፍልሰተኞች ሕጓን በመሻሯ የአውሮፓ ኅብረት ስጋት ገብቶታል
-
ዲሴምበር 08, 2023
በ“ብሔር ብሔረሰቦች ቀን” መከበር ምሁራን የሕገ መንግሥቱን ሚና ይጠይቃሉ