ለአንድ ቀን የተለያዩ የአውሮፓ ሃገር አምባሳደር የሆኑት ልጃገረዶች ተሞክሮ
አለም ዓቀፉ የልጃገርዶች ቀን በኢትዮጵያ ለ10ኛ ጊዜ ታስቦ ውሏል። በዕለቱም ፓዝ ፋይንደር ኢትዮጵያ የተለያዩ የአመራር ልቀት ስልጠናዎችን የወሰዱ ወጣት ሴቶች መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላይ ያደረጉ ኤምባሲዎችን ለአንድ ቀን በአምባሳደርነት እንዲያስተዳደሩ በማድረግ ችሏል። ይህ መርሃግብር ሴቶች እችላለሁ የሚለውን መንፈስ እንዲያዳብሩ እንዲሁም የተለያዩ የትምህርት እና የስራ ዕድሎችን እንዲያገኙ ያለመ ነው። /ዝርዝሩን ከተያያዘው የምስል ፋይል ይከታተሉ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች