“ይመችሽ” የገጠሯ ሴት ድምፅ
ጋዜጠኛ መልካምሰው ሰሎሞን፣ “ይመችሽ” የተሰኘ፣ በገጠሪቱ ኢትዮጵያ ሴቶች ላይ ያተኮረ የራድዮ ፕሮግራም አዘጋጅ ናት። ዝግጅቱ ዋና ትኩረቱን በሴቶች ላይ በማድረጉ የተነሳ፤ ከወንዶች “አካታች አይደለም፤” የሚል ትችት ይቀርብበታል፡፡ አዘጋጇ መልካምሰው ግን፣ የሴቶች ድምፅ በብዙኃን መገናኛ እምብዛም ቦታ ያላገኘ በመኾኑ፣ ለገጠሯ ሴት ትኩረት የመስጠቱን አስፈላጊነት ታስረዳለች፡፡ የማያ ምስክር ዘገባ እንደሚከተለው ተሰናድቷል። /ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያግኙ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ