“ይመችሽ” የገጠሯ ሴት ድምፅ
ጋዜጠኛ መልካምሰው ሰሎሞን፣ “ይመችሽ” የተሰኘ፣ በገጠሪቱ ኢትዮጵያ ሴቶች ላይ ያተኮረ የራድዮ ፕሮግራም አዘጋጅ ናት። ዝግጅቱ ዋና ትኩረቱን በሴቶች ላይ በማድረጉ የተነሳ፤ ከወንዶች “አካታች አይደለም፤” የሚል ትችት ይቀርብበታል፡፡ አዘጋጇ መልካምሰው ግን፣ የሴቶች ድምፅ በብዙኃን መገናኛ እምብዛም ቦታ ያላገኘ በመኾኑ፣ ለገጠሯ ሴት ትኩረት የመስጠቱን አስፈላጊነት ታስረዳለች፡፡ የማያ ምስክር ዘገባ እንደሚከተለው ተሰናድቷል። /ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያግኙ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 04, 2023
የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ከስልጣን መነሳትና ዘርፈ ብዙ አንድምታዎቹ
-
ኦክቶበር 04, 2023
የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክርቤት ማካርቲን ከአፈጉባዔነት አነሳ
-
ኦክቶበር 04, 2023
በዐማራ ክልል ሁለት ሚሊዮን ሕዝብ አስቸኳይ ርዳታ ይፈልጋል - ክልሉ
-
ኦክቶበር 04, 2023
በመስቃን ወረዳ የሚኖሩ እናትና ልጅ በታጣቂዎች ተገደሉ