“ይመችሽ” የገጠሯ ሴት ድምፅ
ጋዜጠኛ መልካምሰው ሰሎሞን፣ “ይመችሽ” የተሰኘ፣ በገጠሪቱ ኢትዮጵያ ሴቶች ላይ ያተኮረ የራድዮ ፕሮግራም አዘጋጅ ናት። ዝግጅቱ ዋና ትኩረቱን በሴቶች ላይ በማድረጉ የተነሳ፤ ከወንዶች “አካታች አይደለም፤” የሚል ትችት ይቀርብበታል፡፡ አዘጋጇ መልካምሰው ግን፣ የሴቶች ድምፅ በብዙኃን መገናኛ እምብዛም ቦታ ያላገኘ በመኾኑ፣ ለገጠሯ ሴት ትኩረት የመስጠቱን አስፈላጊነት ታስረዳለች፡፡ የማያ ምስክር ዘገባ እንደሚከተለው ተሰናድቷል። /ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያግኙ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች