“ይመችሽ” የገጠሯ ሴት ድምፅ
ጋዜጠኛ መልካምሰው ሰሎሞን፣ “ይመችሽ” የተሰኘ፣ በገጠሪቱ ኢትዮጵያ ሴቶች ላይ ያተኮረ የራድዮ ፕሮግራም አዘጋጅ ናት። ዝግጅቱ ዋና ትኩረቱን በሴቶች ላይ በማድረጉ የተነሳ፤ ከወንዶች “አካታች አይደለም፤” የሚል ትችት ይቀርብበታል፡፡ አዘጋጇ መልካምሰው ግን፣ የሴቶች ድምፅ በብዙኃን መገናኛ እምብዛም ቦታ ያላገኘ በመኾኑ፣ ለገጠሯ ሴት ትኩረት የመስጠቱን አስፈላጊነት ታስረዳለች፡፡ የማያ ምስክር ዘገባ እንደሚከተለው ተሰናድቷል። /ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያግኙ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 30, 2023
በሃዲያ ዞን ደመወዝ በወቅቱ እንዲከፈላቸው የጠየቁ የመንግሥት ሠራተኞች ታሰሩ
-
ሜይ 30, 2023
ወላጆች በግል ትምህርት ቤቶች የክፍያ ጭማሬ ምሬታቸውን እየገለጹ ነው