በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቻይና የኢትዮጵያ ምርቶች ያለ ቀረጥ እንዲገቡ ፈቅዳለች


ቻይና የኢትዮጵያ ምርቶች ያለ ቀረጥ እንዲገቡ ፈቅዳለች
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:10 0:00

የንግድና ምጣኔ ሃብት ባለሞያዎች አስተያየት ሰጥተውበታል ቻይና ከ1ሺ በላይ የተለያዩ የኢትዮጵያ ምርቶች ያለ ቀረጥ እንዲገቡ መፍቀዷ ዩናይትድ ስቴትስ ኢትዮጵያን ከዝርዝሩ ውጭ ባደረገችበት የአፍሪካ የዕድገትና የዕድሎች ተጠቃሚነት ህግ /አገዋ/ ዕድል ሊያካክስ እንደሚችል የምጣኔ ኃብት ባለሙያዎቹ ዶ/ር አረጋ ሹመቴና ዶ/ር ፈቃደ ገላዬ ለቪኦኤ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG