በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከጦርነት ሸሽተው በሌላ ጦርነት የተጠመዱ በሱዳን ያሉ ኢትዮጵያውያን አጣብቂኝ ውስጥ ናቸው


ከጦርነት ሸሽተው በሌላ ጦርነት የተጠመዱ በሱዳን ያሉ ኢትዮጵያውያን አጣብቂኝ ውስጥ ናቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:09 0:00

በኢትዮጵያ የተካሔደውን የእርስ በርስ ጦርነት ሸሽተው ወደ ጎረቤት ሱዳን የተሰደዱ የትግራይ ተወላጆች፣ በዚያች አገር በቀጠለው ውጊያ የተነሣ በቂ ርዳታ እያገኙ እንዳልኾነና “የዘር ማጽዳት” ባሉት ችግር የተነሣ ደግሞ ወደ ኢትዮጵያ መመለስ እንደሚሰጉ ተናገሩ።

ተስፋ አስቆራጭ ባሉት ኹኔታ የተነሣ፣ በሕገ ወጥ አስተላላፊዎች ወደ አውሮፓ ለመሻገር እያሰቡ፣ ለጉዳት በመዳረግ ላይ ያሉ ስደተኞች መኖራቸውም ተጠቁሟል፡፡

ሄንሪ ዊልኪንስ ከኒጃሜና ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG