በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሁለት ለጋሽ አካላት የትግራይ ርዳታ ሥርጭታቸውን በጊዜያዊነት አቋረጡ


ሁለት ለጋሽ አካላት የትግራይ ርዳታ ሥርጭታቸውን በጊዜያዊነት አቋረጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:31 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ የዓለም አቀፍ ልማት ኤጀንሲ/USAID/ እና የዓለም ምግብ ፕሮግራም/WFP/፣ በኢትዮጵያ ትግራይ ክልል የሚያከናውኑትን የምግብ ርዳታ ሥርጭት በጊዜያዊነት ማቋረጣቸውን አስታውቀዋል፡፡ ለጋሽ ድርጅቶቹ፣ ከዚኽ ውሳኔ ላይ የደረሱት፣ ለርዳታ የገባው እህል ለገበያ በመቅረቡ ነው፤ ብለዋል፡፡

XS
SM
MD
LG