የዩናይትድ ስቴትስ የዓለም አቀፍ ልማት ኤጀንሲ/USAID/ እና የዓለም ምግብ ፕሮግራም/WFP/፣ በኢትዮጵያ ትግራይ ክልል የሚያከናውኑትን የምግብ ርዳታ ሥርጭት በጊዜያዊነት ማቋረጣቸውን አስታውቀዋል፡፡ ለጋሽ ድርጅቶቹ፣ ከዚኽ ውሳኔ ላይ የደረሱት፣ ለርዳታ የገባው እህል ለገበያ በመቅረቡ ነው፤ ብለዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 07, 2024
ባይደንና ትረምፕ መራጮችን ለማሳመን ስድስት ወራት አላቸው
-
ሜይ 07, 2024
"በዴሞክራሲ ላይ የተጋረጠው አደጋ ያሰጋናል" - አሜሪካውያን መራጮች
-
ሜይ 07, 2024
ባይደንና ትረምፕ በጉዞ ዕገዳ ጉዳይ
-
ሜይ 07, 2024
በኢትዮጵያ የቅድመ ክስ እስር ሁኔታ እንደሚያሳስበው ኮሚሽኑ ገለጸ
-
ሜይ 07, 2024
ቤት ንብረታቸውን ሸጠው ትምሕርት ቤት የገነቡት ወ/ሮ ሊድያ
-
ሜይ 07, 2024
በኬንያ ለጎርፍ ተፈናቃዮች ድጋፍ እንደሚደረግ ፕሬዝዳንቱ አስታወቁ