በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዩናይትድ ስቴትስ የጋዜጠኞችን መታሠር አወገዘች


ዩናይትድ ስቴትስ የጋዜጠኞችን መታሠር አወገዘች
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:22 0:00

የኢትዮጵያ መንግሥት በእሥር ላይ የሚገኙትን ጋዜጠኞችን እና ሃሳብን በመግለፅ ነፃነታቸው በመጠቀማቸው ምክንያት የታሠሩትን ሌሎች ሰዎች በሙሉ እንዲፈታ፤ ፀረ-ሽብር አዋጁንም የተቃውሞ ድምፅ ማፈኛ አድርጎ ከመጠቀም እንዲቆጠብ ዩናይትድ ስቴትስ አሳሰበች።

XS
SM
MD
LG