የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ትናንት ሐሙስ የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ለዩክሬን ደህንነትና የሰብአዊ ድጋፍ የሚውል 33 ቢሊዮን ዶላር ተጨማሪ እርዳታ እንዲሰጥ ጠይቀዋል፡፡ የባይደን ጥያቄ የመጣው ህግ አውጭዎቹ የምክር ቤት አባላት፣ ያለንምንም በቂ ምክንያት የተካሄደውን የሩሲያን ወረራ ለመመከት የሚውል፣ የጦር መሳሪያ በአፋጣኝ እንዲሰጥ፣ ውሳኔያቸውን ባስተላለፉትበት ወቅት ነው፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 23, 2024
አሜሪካ ለምን የሁለት ፓርቲ ሥርዓት ኖራት?
-
ኦክቶበር 23, 2024
“ተቀናቃኝ የምርጫ ቅስቀሳ ዘመቻ ሸቀጣሸቀጥ ዳሶች የፖለቲካውን ውጥረት ለማርገብ እየሞከሩ ነው”
-
ኦክቶበር 22, 2024
የአይ ኤም ኤፍና ዓለም ባንክ ዓመታዊ ጉባኤ
-
ኦክቶበር 22, 2024
የአሜሪካ ምርጫ ወጪ
-
ኦክቶበር 21, 2024
የኤሌክቶራል ኮሌጅ ሂደት