የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ትናንት ሐሙስ የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ለዩክሬን ደህንነትና የሰብአዊ ድጋፍ የሚውል 33 ቢሊዮን ዶላር ተጨማሪ እርዳታ እንዲሰጥ ጠይቀዋል፡፡ የባይደን ጥያቄ የመጣው ህግ አውጭዎቹ የምክር ቤት አባላት፣ ያለንምንም በቂ ምክንያት የተካሄደውን የሩሲያን ወረራ ለመመከት የሚውል፣ የጦር መሳሪያ በአፋጣኝ እንዲሰጥ፣ ውሳኔያቸውን ባስተላለፉትበት ወቅት ነው፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች