የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ትናንት ሐሙስ የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ለዩክሬን ደህንነትና የሰብአዊ ድጋፍ የሚውል 33 ቢሊዮን ዶላር ተጨማሪ እርዳታ እንዲሰጥ ጠይቀዋል፡፡ የባይደን ጥያቄ የመጣው ህግ አውጭዎቹ የምክር ቤት አባላት፣ ያለንምንም በቂ ምክንያት የተካሄደውን የሩሲያን ወረራ ለመመከት የሚውል፣ የጦር መሳሪያ በአፋጣኝ እንዲሰጥ፣ ውሳኔያቸውን ባስተላለፉትበት ወቅት ነው፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 08, 2023
ንግድ ባንክ በትግራይ እንደገና አገልግሎት መስጠት ጀመረ
-
ፌብሩወሪ 07, 2023
ጆ ባይደን ዓመታዊ ንግግራቸውን ዛሬ ያደርጋሉ
-
ፌብሩወሪ 07, 2023
አቡነ ፍራንሲስ በደቡብ ሱዳን ሰላም እንዲሰፍ ተማፀኑ
-
ፌብሩወሪ 07, 2023
ወደ ትግራይ ክልል የሚወስዱ መንገዶች ጥገና መጠናቀቁ ተገለፀ
-
ፌብሩወሪ 07, 2023
የደቡብ ክልል ውሳኔ ሕዝብ ውጤት እየተለጠፈ ነው
-
ፌብሩወሪ 07, 2023
- የልብ ጤና ጉዳይ በዩናይትድ ስቴትስ ቁጥር አንድ ገዳዩ የልብ ደም ስሮች በሽታ