በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዩናይትድ ስቴትስ ግምጃ ቤት ኃላፊ ወደ አፍሪካ ያቀናሉ


የዩናይትድ ስቴትስ ግምጃ ቤት ኃላፊ ወደ አፍሪካ ያቀናሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:21 0:00

ባላፈው ታኅሣስ በዩናይትድ ስቴትስ አፍሪካ የመሪዎች ጉባዔ ላይ ፕሬዚዳንት ባይደን የካቢኔ አባሎቻቸው በዚህ ዓመት አፍሪካን እንደሚጎበኙ ቃል ከገቡ በኋላ፣ በአፍሪካ የመጀመሪያው ልዑክ ወደ አፍሪካ እያቀና መሆኑን ወደ አፍሪካ እየላከ መሆኑን ዋይት ሃውስ አስታውቋል፡፡

የዩይናይትድ ስቴትስ የግምጃ ቤት ሹም ጃኔት ዬለን በሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት ውስጥ ከአህጉሪቱ ጋር ያለውን ጠንካራ የኢኮኖሚ ትስስር ለማጉላት ወደ ሴነጋል፣ ዛምቢያ እና ደደቡብ አፍሪካ እንደሚጓዙም ተነግሯል፡፡

/ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG