በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቴክሳስ ሳን አንቶኒዮ ከተማ አቅራቢያ በሚገኝ የፌዴክስ ቢሮ ቦምብ ፈነዳ


ቴክሳስ ሳን አንቶኒዮ ከተማ አቅራቢያ በሚገኝ የፌዴክስ ቢሮ ቦምብ ፈነዳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:21 0:00

ዩናይትድ ስቴትስ ቴክሳስ ክፍለ ሀገር ሳን አንቶኒዮ ከተማ አቅራቢያ በሚገኝ የፌዴክስ የአስቸኳይ ደብዳቤና ጥቅል መላኪያ ቢሮ አጠገብ በጥቅል የተቀመጠ ቦምብ ፈነዳ። ባለሥልጣናት ይህኛው ፍንዳታ በቅርቡ ኦስተን ከተማ ውስጥ ከደረሱት ተከታታይ ፍንዳታዎች ጋር ግንኙነት ይኖረው እንደሆን ምርመራ ይዘዋል። በፍንዳታው አንድ ሰው ላይ ጉዳት ደርሷል። የፌደራል የደኅንነት ሀይሎች ስፍራው ላይ ናቸው።

XS
SM
MD
LG