ዋሺንግተን ዲሲ —
ይፋ የሆነው የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ የመጀመሪያቸው ለሆነው ጉብኝት ዋሺንግተን በገቡበት ወቅት ነው።
ይህ ውሳኔ በተለይም በሲቪል የሚመራው የሽግግር መንግሥት በስፋት የለውጥ ዕርምጃዎችን እየወሰደ ባለበት በዚህ ወቅት የሃገሮቻችንን ግንኙነት ለማጠናከር ትልቅ ዕርምጃ ነው ብለዋል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፖምፔዎ፡፡