No media source currently available
ዩክሬንን የወረሯት የሩሲያ የጦር ኃይል አባላት የጦር ወንጀል ፈጽመዋል ስትል ዩናይትድ ስቴትስ አስታወቀች። “ድርጊቱን የፈጸሙት በተጠያቂነት መያዛቸው የማይቀር ነው” ስትልም ቃል ገብታለች።