ዋሺንግተን ዲሲ —
የተሰናባቹ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ደጋፊዎች ትናንት የሀገሪቱ ምክር ቤት የሚገኝበትን ካፒቶል ህንጻ ላይ ያደረጉት ወረራ በዓለም ዙሪያ ድንጋጤ ኃዘን እና ምጸት የተደባለቀበት ምላሽ አስከትሏል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የተሰናባቹ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ደጋፊዎች ትናንት የሀገሪቱ ምክር ቤት የሚገኝበትን ካፒቶል ህንጻ ላይ ያደረጉት ወረራ በዓለም ዙሪያ ድንጋጤ ኃዘን እና ምጸት የተደባለቀበት ምላሽ አስከትሏል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።