በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፕሬዚዳንት ትረምፕ ደጋፊዎች ድርጊት እና በዓለም ዙሪያ የተፈጠረው ስሜት


የተሰናባቹ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ደጋፊዎች ትናንት የሀገሪቱ ምክር ቤት የሚገኝበትን ካፒቶል ህንጻ ላይ ያደረጉት ወረራ በዓለም ዙሪያ ድንጋጤ ኃዘን እና ምጸት የተደባለቀበት ምላሽ አስከትሏል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የፕሬዚዳንት ትረምፕ ደጋፊዎች ድርጊት እና በዓለም ዙሪያ የተፈጠረው ስሜት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:30 0:00


XS
SM
MD
LG