ዋሺንግተን፤ ዲሲ —
ከኪርጊዝስታን፣ ከማያንማር፣ ከኤርትራ፣ ከናይጀሪያ፣ ከሱዳንና ከታንዛንያ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ለመጓዝ በሚፈልጉ ሰዎች ወይም ኢሚግራንቶች ላይ አንዳንድ የመግቢያ ፍቃዶች ወይም ቪዛዎች ላይ አዳዲስ እገዳዎችን እንደሚያደርጉ ባለሥልጣናቱ ተናግረዋል።
አዋጁ ላይ ፕሬዚዳንቱ የፊታችን ዐርብ ከፈረሙ በኋላ ከየካቲት 12/2012 ዓ.ም. ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግ ታውቋል።
ሰፋ ላለ መረጃና ለባለሙያ ማብራሪያ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ