በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጥንታዊ የአፍሪካ ቀንድ ሰብል “ጤፍ” በዩናይትድ ስቴትስ አዲስ አድናቆት አግኝቷል


ጥንታዊ የአፍሪካ ቀንድ ሰብል “ጤፍ” በዩናይትድ ስቴትስ አዲስ አድናቆት አግኝቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:17 0:00

በምዕራብና መካከለኛው ምዕራብ የዩናይትድ ስቴትስ አካባቢዎች እየተመረተ የሚገኘው “ጤፍ” አብቃዮቹ 'ግሉተን' ከተሰኘው ንጥረ ነገር ነፃ ሆኖ በሌሎች ንጥረ ምግብ ግን የበለፀገ እንደሆነ አፅንኦት ሰጥተው ያስተዋውቁታል።

የአሜሪካ ድምፁ ዘጋቢያችን ተወልደ ወልደገብረኤል ወደ ኔቫዳ ግዛት ተጉዞ ያሰናዳውን ዘገባ ሀብታሙ ስዩም አሰናድቶታል።

XS
SM
MD
LG