በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እስራኤል በማዕከላዊ ቤይሩት የሄዝቦላህ ታጣቂዎች ላይ ያነጣጠረ ጥቃት አደረሰች


በሊባኖስ ቤይሩት የእስራኤል የአየር ጥቃት በደረሰበት ቦታ የነፍስ አድን ሰራተኞች በሥራ ላይ
በሊባኖስ ቤይሩት የእስራኤል የአየር ጥቃት በደረሰበት ቦታ የነፍስ አድን ሰራተኞች በሥራ ላይ
እስራኤል በማዕከላዊ ቤይሩት የሄዝቦላህ ታጣቂዎች ላይ ያነጣጠረ ጥቃት አደረሰች
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:18 0:00

እስራኤል በሊባኖስ ዋና ከተማ በቤይሩት ማዕከላዊ አካባቢ ትላንት ሀሙስ በሂዝቦላህ ታጣቂዎች ላይ ባነጣጠረው ጥቃቷ ቢያንስ 22 ሰዎች ሲገደሉ 117 ሰዎች ቆስለዋል።

የባይደን አስተዳደር “እስራኤል በሄዝቦላህ ላይ የምታደርገውን ጥቃት እንደሚደግፍ፣ ሀገሪቱ ወደ “ሌላ ጋዛ” ስትለወጥ ማየት ግን እንደማይፈልግ” መናገሩን የቪኦኤ የዋይት ሀውስ ዋና ዘጋቢ ፓትሲ ዊዳኩስዋራ ዘገባ አመልክቷል፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG