በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእስራኤልና ኢራን ግጭት መባባስ አሜሪካንን በቀጥታ እንዳይስገባ አሰግቷል


ኢራን ወደ እስራኤል ሚሳይል በተኮሰችበት ወቅት ፍንጥርጣሪ ነጸብራቅ በሰማይ ላይ ይታይ ነበር።
ኢራን ወደ እስራኤል ሚሳይል በተኮሰችበት ወቅት ፍንጥርጣሪ ነጸብራቅ በሰማይ ላይ ይታይ ነበር።
የእስራኤልና ኢራን ግጭት መባባስ አሜሪካንን በቀጥታ እንዳይስገባ አሰግቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:47 0:00

እስራኤል በኢራን ከሚደገፈው ሐማስ ጋራ የምታካሂደው ጦርነት፣ በሌባኖስ ወደሚገኘው ሄዝቦላ እና ወደ ኢራንም ሊስፋፋ እንደሚችል ፕሬዝደብት ጆ ባይደን ለወራት እስራኤልን ሲያስጠነቅቁ ቆይተዋል። እስራኤል በሌባኖስ ውስጥ ውጊያ በማድረግ ላይ መሆኗ እና ለቴህራን የሚሳኤል ጥቃትም ምላሽ እንደምትሰጥ መዛቷ፣ ብዙዎች የሚሰጉት ወቅት መምጣቱን የሚያሳይ ነው።

የቪኦኤ የዋይት ሃውስ ኃላፊ ፓትሲ ዊዳኩስዋራ፣ የግጭቱን የመስፋፋት አቅምና አሜሪካ በቀጥታ ወደ ግጭቱ መግባት የመቻሏን ሁኔታ ተመልክታለች፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG