No media source currently available
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ የአሜሪካ ድምፅና ሌሎችም ዓለምአቀፍ የሥርጭት አውታሮችን በበላይነት የሚመራው የዩናይትድ ስቴትስ ዓለምአቀፍ ሚድያ ኤጀንሲ ዋና ሥራ አስፈፃሚ እንዲሆኑ ያጯቸውን የማይክል ፓክን ሹመት የሕግ መወሰኛ ምክር ቤቱ የውጭ ጉዳዮች ኮሚቴ ዛሬ አሳልፏል።