በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

”ከፍታ” የተሰኘ አዲስ የወጣቶች ፕሮጀክት ይፋ ሆነ


”ከፍታ” የተሰኘ አዲስ የወጣቶች ፕሮጀክት ይፋ ሆነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:56 0:00

ከአሜሪካ መንግሥት በተገኘ የ3.1 ቢሊዮን ብር ድጋፍ ኢትዮጵያ ውስጥ ከ29 ዓመት በታችና ከ15 ዓመት በላይ የሆኑ 2ሚሊዮን ወጣቶችን ተጠቃሚ ያደርጋል የተባለ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ፡፡ አምሬፍ ሄልዝ አፍሪካ በተባለ መንግሥታዊ ያልሆነ ግብረሰናይ ድርጅት አስተባባሪነት የሚፈጸመው ፕሮጀክት የወጣቶችን የሥራ ፈጠራና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት፣ የሲቪልና ማኅበራዊ ተሳታፊነት፣ የሥነ ተዋልዶና ጤና አገልግሎት ተደራሽነት ያረጋግጣል ተብሏል፡፡

XS
SM
MD
LG