ዩናይትድ ስቴትስ በጋዛ እና በአካባቢው ለሚኖሩ ፍልስጤማውያን ሲቪሎች ለሚገኙበት አስከፊ ሰብአዊ ሁኔታ ምላሽ ለመስጠት ተጨማሪ ርዳታ እያደረገች መሆኑን አስታውቃለች። አሜሪካ ይህን ያስታወቀችው ሐማስ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ላቀረበው የተኩስ አቁም ውሳኔ ሀሳብ ምላሽ ከመስጠቱ ከሰዓታት በፊት ነው። የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ካርላ ባብ የላከችውን ዘገባ ስመኝሽ የቆየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 23, 2024
አሜሪካ ለምን የሁለት ፓርቲ ሥርዓት ኖራት?
-
ኦክቶበር 23, 2024
“ተቀናቃኝ የምርጫ ቅስቀሳ ዘመቻ ሸቀጣሸቀጥ ዳሶች የፖለቲካውን ውጥረት ለማርገብ እየሞከሩ ነው”
-
ኦክቶበር 22, 2024
የአይ ኤም ኤፍና ዓለም ባንክ ዓመታዊ ጉባኤ
-
ኦክቶበር 22, 2024
የአሜሪካ ምርጫ ወጪ
-
ኦክቶበር 21, 2024
የኤሌክቶራል ኮሌጅ ሂደት