ዩናይትድ ስቴትስ በጋዛ እና በአካባቢው ለሚኖሩ ፍልስጤማውያን ሲቪሎች ለሚገኙበት አስከፊ ሰብአዊ ሁኔታ ምላሽ ለመስጠት ተጨማሪ ርዳታ እያደረገች መሆኑን አስታውቃለች። አሜሪካ ይህን ያስታወቀችው ሐማስ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ላቀረበው የተኩስ አቁም ውሳኔ ሀሳብ ምላሽ ከመስጠቱ ከሰዓታት በፊት ነው። የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ካርላ ባብ የላከችውን ዘገባ ስመኝሽ የቆየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች