No media source currently available
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰዎችን ሕገ ወጥ በሆነ መንገድ ማሸጋገርን አስመልክቶ ባወጣው ዓመታዊ ዘገባ ከዓለም የከፋ በደል የፈፀሙ ያላቸውን 23 ሀገሮች ዘርዝሯል፡፡ ቻይና ከበፊቱ ዝቅ ብላ ከሰሜን ኮርያና ከሶርያ ጋር መሰለፏን ተመልክቷል።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ