የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ሐማስ የተቀሩትን እስራኤላዊያን ታጋቾች በአስቸኳይ መልቀቅ እንዳለበት ትላንት ሐሙስ በድጋሚ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል::
በዩናይትድ ስቴትስ በሽብርተኛ ቡድንነት የተመዘገበው ሐማስ በበኩሉ "ታጋቾቹን የምለቀው ዘላቂ የተኩስ አቁም ከተደረገ ብቻ ነው" ብሏል:: በተጨማሪም ዩናይትድ ስቴትስን እና እስራኤልን "ከድርድሮቹ ወደኋላ ለማፈግፈግ እየሞከሩ ነው" በማለት ወንጅሏል::
መድረክ / ፎረም