በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

 
ዩናይትድ ስቴትስ ከሐማስ ጋራ መነጋገሯን ያረጋገጡት ትረምፕ ቡድኑ ታጋቾቹን በአስቸኳይ እንዲለቅቅ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ሰጡ

ዩናይትድ ስቴትስ ከሐማስ ጋራ መነጋገሯን ያረጋገጡት ትረምፕ ቡድኑ ታጋቾቹን በአስቸኳይ እንዲለቅቅ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ሰጡ


ዩናይትድ ስቴትስ ከሐማስ ጋራ መነጋገሯን ያረጋገጡት ትረምፕ ቡድኑ ታጋቾቹን በአስቸኳይ እንዲለቅቅ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ሰጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:57 0:00

ዩናይትድ ስቴትስ ከሐማስ ጋራ መነጋገሯን ያረጋገጡት ትረምፕ ቡድኑ ታጋቾቹን በአስቸኳይ እንዲለቅቅ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ሰጡ

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ሐማስ የተቀሩትን እስራኤላዊያን ታጋቾች በአስቸኳይ መልቀቅ እንዳለበት ትላንት ሐሙስ በድጋሚ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል::

በዩናይትድ ስቴትስ በሽብርተኛ ቡድንነት የተመዘገበው ሐማስ በበኩሉ "ታጋቾቹን የምለቀው ዘላቂ የተኩስ አቁም ከተደረገ ብቻ ነው" ብሏል:: በተጨማሪም ዩናይትድ ስቴትስን እና እስራኤልን "ከድርድሮቹ ወደኋላ ለማፈግፈግ እየሞከሩ ነው" በማለት ወንጅሏል::

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG