በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አምስት አባላት ያሉት የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባላት ቡድን ወደ አዲስ አበባ ያመራል


አምስት አባላት ያሉት የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባላት ቡድን ወደ አዲስ አበባ ያመራል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:44 0:00

አምስት አባላት ያሉት አንድ የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባላት ቡድን የወቅቱን የፖለቲካ ሁኔታ ለመከታተልና በሃገሪቱ የሰብዓዊ መብቶች አያያዝና እና በዴሞክራሲ ላይ ያተኮረ ጉብኝት ለማድረግ ነገ ወደ ኢትዮጵያ ያመራል። በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች እንዲከበሩ የሚጠይቀውን /ኤችአር 128/ የተባለውን የዩናይትድ ስቴትስ ረቂቅ ሕግ ያቀረቡት ኮንግሬስማን ክሪስ ስሚዝ አንደኛው የልዑካኑ ቡድን አባል ናቸው።

XS
SM
MD
LG