በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለአሜሪካ የቪዛ ዕገዳ የኢትዮጵያ ምላሽ


አምባሳደር ዲና ሙፍቲ
አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

የዩናይትድ ስቴትስ አስተዳደር ይፋ ያደረገው የቪዛ ክልከላ ውሳኔ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት በእጅጉ የሚጎዳ ነው ሲል የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።

አስተዳደሩ እዚህ ውሳኔ ላይ ለመድረስ የሚያስችል በቂ ምክንያት የለውም በማለትም ነው የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ የተናገሩት።

ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር ያለን ግንኙነት እንዲበላሽ አንፈልግም ያሉት ቃል አቀባዩ አስተዳደሩ ውሳኔውን በድጋሚ እንዲመረምረው የሀገራቸው ፍላጎት መሆኑንም ገልጸዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ፡፡

ለአሜሪካ የቪዛ ዕገዳ የኢትዮጵያ ምላሽ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:21 0:00


XS
SM
MD
LG