በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ቲቦር ናጅ በአስመራ


የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ቲቦር ናጅ እና ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂና ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር
የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ቲቦር ናጅ እና ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂና ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር

በዩናይትድ ስቴትስ ውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ቲቦር ናጅ፣ ዛሬ ኅዳር 25 ቀን 2011 ዓ.ም በአሥመራ፣ ከፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር ተወያዩ።

በዩናይትድ ስቴትስ ውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ቲቦር ናጅ፣ ዛሬ ኅዳር 25 ቀን 2011 ዓ.ም በአሥመራ፣ ከፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር ተወያዩ።

ሁለቱ መሪዎች፣ በሀገሮቻቸው የጋራና የአፍሪካ ቀንድ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን ጠቅሶ፣ ዘጋቢያችን ብርሃነ በርኸ ዜናውን አድርሶናል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ቲቦር ናጅ በአስመራ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:39 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG