በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አምባሳደር ማይክ ሬነር ኢትዮጵያ አያሌ ፈጣን ለውጦችን እያስተናገደች ነው አሉ


አምባሳደር ማይክ ሬነር
አምባሳደር ማይክ ሬነር

ኢትዮጵያ ከጥቂት ወራት በፊት ሊሆኑ ይችላሉ ተብለው የማይገመቱ አያሌ ለውጦችን እያስተናገደች መሆኗን በኢትዮጵያ የዩኤስ አሜሪካ አምባሳደር አስታወቁ፡፡

ኢትዮጵያ ከጥቂት ወራት በፊት ሊሆኑ ይችላሉ ተብለው የማይገመቱ አያሌ ለውጦችን እያስተናገደች መሆኗን በኢትዮጵያ የዩኤስ አሜሪካ አምባሳደር አስታወቁ፡፡

ወቅቱ ብዝሃነትና ማቻቻል በኢትዮጵያ ያላቸውን ረዥም ታሪክ ማስቀጠያ መሆኑና ዴሞክራሲን የመተግበሪያ ጊዜ ነው ሲሉም አሳስበዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

አምባሳደር ማይክ ሬነር ኢትዮጵያ አያሌ ፈጣን ለውጦችን እያስተናገደች ነው አሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:05 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG