አዲስ አበባ —
ኢትዮጵያ ከጥቂት ወራት በፊት ሊሆኑ ይችላሉ ተብለው የማይገመቱ አያሌ ለውጦችን እያስተናገደች መሆኗን በኢትዮጵያ የዩኤስ አሜሪካ አምባሳደር አስታወቁ፡፡
ወቅቱ ብዝሃነትና ማቻቻል በኢትዮጵያ ያላቸውን ረዥም ታሪክ ማስቀጠያ መሆኑና ዴሞክራሲን የመተግበሪያ ጊዜ ነው ሲሉም አሳስበዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
ኢትዮጵያ ከጥቂት ወራት በፊት ሊሆኑ ይችላሉ ተብለው የማይገመቱ አያሌ ለውጦችን እያስተናገደች መሆኗን በኢትዮጵያ የዩኤስ አሜሪካ አምባሳደር አስታወቁ፡፡
ኢትዮጵያ ከጥቂት ወራት በፊት ሊሆኑ ይችላሉ ተብለው የማይገመቱ አያሌ ለውጦችን እያስተናገደች መሆኗን በኢትዮጵያ የዩኤስ አሜሪካ አምባሳደር አስታወቁ፡፡
ወቅቱ ብዝሃነትና ማቻቻል በኢትዮጵያ ያላቸውን ረዥም ታሪክ ማስቀጠያ መሆኑና ዴሞክራሲን የመተግበሪያ ጊዜ ነው ሲሉም አሳስበዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ