በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያና የአሜሪካ መጭ የኢኮኖሚ ትብብር


የዩናይትድ ስቴትስና የኢትዮጵያ ባንዲራዎች
የዩናይትድ ስቴትስና የኢትዮጵያ ባንዲራዎች

አዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ በአፍሪካ፣ በተለይ ደግሞ በኢትዮጵያና በዩናይትድ ስቴትስ መካከል ጥብቅ የምጣኔ ኃብት ትስስር ለመፍጠር ጠንክሮ እንደሚሠራ አስታውቋል፡፡

የኢትዮጵያና የአሜሪካ መጭ የኢኮኖሚ ትብብር
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:48 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

አዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ በአፍሪካ፣ በተለይ ደግሞ በኢትዮጵያና በዩናይትድ ስቴትስ መካከል ጥብቅ የምጣኔ ኃብት ትስስር ለመፍጠር ጠንክሮ እንደሚሠራ አስታውቋል፡፡

የኢንዱስትሪ መናኸሪያ ለመገንባት ለሚሠሩ ባለሃብቶች የኢትዮጵያ መንግሥት ከፍተኛ ማበረታቻ እንደሚሰጥ ተገልጿል፡፡

የዩናይትድ ስቴትስ ባለሃብቶች ኢትዮጵያ ውስጥ አምራች ኢንዱስትሪ ላይ እንዲሣተፉም ጠይቋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያንብቡ፡፡

XS
SM
MD
LG